Fitawerary Abayeneh General Secondary School

Your valuable insights are crucial in helping us gain a deeper understanding.

Take a survey

እንኳን ደስ አላችሁ ደስ አለን 

ዛሬ በቀን 08/08/2018ዓ.ም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ፍትህ ጽ/ቤትና ትምህርት ጽ/ቤት በጋራ ክፍለ ከተማ ውስጥ ባሉት12  ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል ባዘጋጁት የንቃተ ህግ ክበብ የምስለ ችሎት ውድድር ትምህርት ቤታችን ወክሎ የተወዳደሩት የ10ኛ ክፍል ተማሪ ገሊላ ጌቱ እና ተማሪ ሰላማዊት ወንደሰን 2ኛ ደረጃ ይዞ በማጠናቀቅ ለትምህርት ቤታችን የዋንጫ እና የምስክር ወረቀት እንዲሸለም ና ለራሳቸውም ከፍተኛ ሽልማት መጎናፀፍ በመቻላቸው እንኳን ደስ አላችሁ ደስ አለን ለማለት እንወዳለን።

Recent news

News

Art Day

art day 

News

ስፖርት

"በትምህርት ቤቶች ስፓርት ሊግ ውድድርን ባህል በማድረግ ጤናማ ፣ ንቁና ብቁ..

Gallery

Blogs

Art Day art day 
Posted on by

FAQ support

We're here to power your growth!

We make sure you have everything you need to succeed as a trainer and edupreneur.

Raise your question
Wiki
Knowledge management
Book
Digitial library

Copyright © All rights reserved.

Created with